Lépjen offline állapotba az Player FM alkalmazással!
304 || ኢየሱስን መውደድ! || በወንጌላዊ ዘገየ መኮንን
Manage episode 387450622 series 3055140
"ኢየሱስን መውደድ!" በሚል ርዕስ በወንጌላዊ ዘገየ መኮንን የቀረበ የእግዚአብሔር ቃል መልዕክት።
ጌታ ኢየሱስ ሰዎችን ጥያቄ እየጠየቀ ያገለግላቸው ነበር።
- ማር. 10፡46-51 የጤሜዎስ ልጅ በርጤሜዎስ ተጠየቀ። ቁ. 51 "ምን አደርግልህ ዘንድ ትወዳለህ?"
- ዮሐ. 5፡1-8 ለ38 አመታት ሽባ የነበረው ሰው ተጠየቀ። ቁ. 6 "ልትድን ትወዳለህን?"
- ዮሐ. 9፡35-38 ከመወለዱ ጀምሮ ዓይነ ስውር የነበረው ሰውዬ ከቤተ መቅደስ ካስወጡት በኋላ ተጠየቀ። ቁ. 35 "በሰው ልጅ ታምናለህን?"
- ዮሐ. 21፡14-19 ጴጥሮስ ተጠየቀ፡ -
ቁ. 15 "ከእነዚህ አብልጠህ ትወደኛለህን?"
ቁ. 16 "በእውነት ትወደኛለህን?"
ቁ. 17 "ትወደኛለህን?"
ኢየሱስን መውደድ ማለት ምን ማለት ነው?
- ኢየሱስን መውደድ - ቃሉን መታዘዝ ነው። ዮሐ. 14፡21
- ኢየሱስን መውደድ - ለመንፈስ ቅዱስ ድምጽ መታዘዝ ነው። ዮሐ. 14፡7፣ 12-15/ ሮሜ 8፡15
ጴጥሮስ ለጌታ ጥያቄዎች መልስ ከሰጠ በኋላ በህይወቱ የታዩ ለውጦች፡-
- በጾምና በጸሎት ከሌሎች ወንድሞችና እህቶች ጋር ኅብረት እያደረገ ይተጋ ነበር። ሐዋ. 1
- በበዓለ ሐምሳ ቀን መንፈስ ቅዱስን ተሞልቶ ወንጌልን ይሰብክ ነበር። ሐዋ. 2
- በመንፈስ ተመርቶ ለአህዛብ ወንጌልን መመስከር ተጓዘ። ሐዋ. 10
337 epizódok
Manage episode 387450622 series 3055140
"ኢየሱስን መውደድ!" በሚል ርዕስ በወንጌላዊ ዘገየ መኮንን የቀረበ የእግዚአብሔር ቃል መልዕክት።
ጌታ ኢየሱስ ሰዎችን ጥያቄ እየጠየቀ ያገለግላቸው ነበር።
- ማር. 10፡46-51 የጤሜዎስ ልጅ በርጤሜዎስ ተጠየቀ። ቁ. 51 "ምን አደርግልህ ዘንድ ትወዳለህ?"
- ዮሐ. 5፡1-8 ለ38 አመታት ሽባ የነበረው ሰው ተጠየቀ። ቁ. 6 "ልትድን ትወዳለህን?"
- ዮሐ. 9፡35-38 ከመወለዱ ጀምሮ ዓይነ ስውር የነበረው ሰውዬ ከቤተ መቅደስ ካስወጡት በኋላ ተጠየቀ። ቁ. 35 "በሰው ልጅ ታምናለህን?"
- ዮሐ. 21፡14-19 ጴጥሮስ ተጠየቀ፡ -
ቁ. 15 "ከእነዚህ አብልጠህ ትወደኛለህን?"
ቁ. 16 "በእውነት ትወደኛለህን?"
ቁ. 17 "ትወደኛለህን?"
ኢየሱስን መውደድ ማለት ምን ማለት ነው?
- ኢየሱስን መውደድ - ቃሉን መታዘዝ ነው። ዮሐ. 14፡21
- ኢየሱስን መውደድ - ለመንፈስ ቅዱስ ድምጽ መታዘዝ ነው። ዮሐ. 14፡7፣ 12-15/ ሮሜ 8፡15
ጴጥሮስ ለጌታ ጥያቄዎች መልስ ከሰጠ በኋላ በህይወቱ የታዩ ለውጦች፡-
- በጾምና በጸሎት ከሌሎች ወንድሞችና እህቶች ጋር ኅብረት እያደረገ ይተጋ ነበር። ሐዋ. 1
- በበዓለ ሐምሳ ቀን መንፈስ ቅዱስን ተሞልቶ ወንጌልን ይሰብክ ነበር። ሐዋ. 2
- በመንፈስ ተመርቶ ለአህዛብ ወንጌልን መመስከር ተጓዘ። ሐዋ. 10
337 epizódok
Minden epizód
×Üdvözlünk a Player FM-nél!
A Player FM lejátszó az internetet böngészi a kiváló minőségű podcastok után, hogy ön élvezhesse azokat. Ez a legjobb podcast-alkalmazás, Androidon, iPhone-on és a weben is működik. Jelentkezzen be az feliratkozások szinkronizálásához az eszközök között.